በመንፈስ ቅዱስ ሙላት መኖር | በሮቤል ተፈራ | ዛሬ ከ11:00 ጀምሮ

Posted on 06/26/2026
|

በመንፈስ ቅዱስ ሙላት መኖር

🗓️ ዛሬ ሰኔ 19/2018
⏰ ከ11:00 ጀምሮ

📌በኢትዮጵያ የሕይወት ብርሃን ቤተ ክርስቲያን፣ በአዲስ ክርስቲያን ላይፍ አሴምብሊይ አጥቢያ።

📍አድራሻ: ካዛንቺስ በመለስ ፋውንዴሽን ትይዩ

+251-938-859999

https://maps.app.goo.gl/7ffKT71PQgMrwA4X9